Tuesday, 11 December 2007

የመስቃን ግንዱና መሰረቱ ከየተ ወደየት

አለብን እላለእኛ በሀውኑ ዘመን የምንኖር ሰዎች ምንም እንኻን ዘራችን ይህ ነው ግንዳችንም እያለን እናወራለን ታሪኩ እንዲህ ነው ።አንድ ሰው እንደሚናገረው ብዙህን ጊዜ አያውክም ፤እኔ ዛሬ ስለ አገሬና ዘሬን ልናገር የደፈርኩት ምንም አይነት ከማያውቁና አውቀናል ብለው ከሚናገሩ ሰዎች ጋር ውይይት በማደርግበት ጊዜ ነው እራሴህ እኻን የማላውቅ መሆኔን ከአረጋገጥኩኝ በኃላህ ነው።እና እኛም ይህንን በማወቅና በመረዳት ለማወቅና ለመረዳት ጥረት ማድረግ ው።

No comments: